አረህማን

ምን ያማረ ስም ነው ጣፋጭ
ይዞጭልጥ የሚል ልብ መሳጭ

በአንተነትህ የተጥራራህ
ከፍጥረታት የተብቃቃህ
ሰማይና ምድርን የዘረጋህ

ጆሮዳባ

ለምን ይሆን ጥገኝነት
የሰው ድጋፍ ፈላፊነት

አንድ ስንዝር ኑ ወደኔ
ጥሩኝ እንጂ እቀበላለሁ እኔ

እያለ ሲጣራ በግልፅ በይፋ

እውነትም ያልገባው

ፍጥረታት በሙሉ ከጥንት ጀምሮ፤
መላዕክቶች ሳይቀሩ ኢብሊስን ጨምሮ፤

የሰው ልጅ ሲፈጠር ከአዳም ጀምሮ፤
እንዲኖር ነበር ትዕዛዙን አክብሮ፤
የአሏህን ሃያልነት ባንድነት መስክሮ፤


አማር እና አሞራዎቹ


ፈገግታው ጨረቃ ጅስሙ የሚያሳሳ፤
ድክ ድክ የሚል እንደጨቅላ እንቦሳ፤

በአማር ቁንጅና በልጃቸው ሀሴት፤
“ኡሙን” ሲያስለቅሳት ልቧን ፍቅር ሞልቶት፤
“አቢው” ይቦርቃል የልጅ ደስታ አስክሮት፤


ጓደኛ ፍለጋ

ልቡ ጥሩ አሳቢ ምላሱ የገራ፤
ብዙ የሚሠማ ትንሽ የሚያወራ፤

ፊቱ በተዋዱዕ በኢማን ያበራ፤
ፈገግታው የሚስብ ከሩቅ የሚጣራ፤

ከሙዕሚን ባህሪ

ከክፉ የራቀ
ለኸይር የታጠቀ

ለአኺራ የሚተጋ
ለኸቲማው የሚሰጋ

ጊዜና ልጅነት

ቀን ቀንን ሲተካ ሲከንፍ እንደዋዛ፤
ሲመለሱ አይኖርም ያረገፉት ጤዛ፤

እንዲህ ነው ልጅነት በቀን የሚጨልም፤
ካለፈ በኋላ የማይኖሩት አለም፤

መማር ከቻልክ ችግሮች እና መሰናክሎች የወደ ፊት ስኬትህ በር ከፋቾች ናቸው፡፡

የካንፓስ ከዋክብት


ድቅድቁን ጨለማ ከላይ ሰመለከት፤
ከርቀት አየሁኝ የካንፓስ ከዋክብት፤

ብርሃን ጨረሯ ልብን ይማርካል፤
አለው ልዩ ውበት ከርቀት ይስባል፤


ታናሹ ወንድሜ

በጣም የምወደው ታናሹ ወንድሜ፤
ይፈካከረኛል ሳይቀር በህመሜ፤

ስበላ ከበላ ሳቆምም ከበቃው፤
ሀሙስ ሰኞን ፁሜ ፆምን ላስለምደው፤

እማየ ውለታሽ ብዙ ነው

እናት አለም ክብሬ እማየ አንደቤቴ፤
የመኖሬ ዋስትና የዘጠኝ ወር ቤቴ፤

በደምሽ ታንፃ መልካሟ ሂወቴ፤

እኔ ስስቅ ስቀሽ ስከፋ ተከፍተሽ፤

መሳቅ ወይስ ማልቀስ

የሰው ልጅ ስሜቱን ከላዩ ሲያነግስ፤
ሃራምን በመስራት ምድርን ሲያድበሰብስ፤

ያሻውን ሲጠጣ ያሻውን ሲበላ፤
ያማረውን ሲወድ ሲፈልግ ሲጠላ፤


ሂጃብሽን ልበሽ ነቅተሽ በዚህ ሰዓት

ውበትሽ ነው ላንቺ ክብር መጠበቂያ፤
ወንድ ላይሳሳት ውበት መደበቂያ፤

ቀልቡ እንዳይሰበር ልቡ እንዳይሸፍት፤
እባክሽ ልበሽው ጥቅም አለው እህት፤

እርቃኔን ቅበሩኝ

ዛሬ በቁም ሳለሁ ያሰብኩት ሳይሞላ
ይች ከንቱ ህይወት ለኔ ሳታደላ

የሚቀመስ ጠፍቶ ሁኜ ስደተኛ
በርዶኝ ስንቀጠቀጥ እርቃኔን ስተኛ


Share the Post:

Related Posts

መረጃ እና አስፈላጊነቱ

መረጃ ትርጉም ያለው መልዕክት ሆኖ ከአንድ ምንጭ ወደ ተጠቃሚ የሚተላለፍ ነው፡፡ ስለአንድ ነገር መግለፅ የሚያስችለን  ነው፡፡ ይህ መረጃ ከግለሰብ አስተሳሰብ

Read More
ተውባ
Ahmed Yesuf

ተውባ

ተውባ ማለት ሃጢያትን ወይም ወንጀልን ከሰራንና ከአሏህ(ሱ.ወ.ተ) ጋር ያለንን ትስስር አደጋ ላይ ከጣልን ብኻላ ወደ አሏህ በፀፀት መመለስ ማለት ነው።

Read More

Join Our Newsletter

Scroll to Top