የነብያት ታሪክ

የነብያት ታሪክ

ኢባዳ የሚለው ቃል ሸሪአዊ ፍቹ አሏህ የሚወደው ማንኛውም በግልፅም ይሁን በድብቅ የሚሰራን፤ በንግግር እና በተግባር የሚገልፅን ስራ ሁሉ የሚያጠቃል ቃል ነው። ሸኹል ኢስላም ኢብንተይሚያ ኢባዳ ማለት አሏህ በመልዕክተኛው ምላስ ያዘዘውን ነገር በመከተል አሏህን መታዘዝ ነው ብለዋል።

እኛ የሰው ልጆች የተፈጠርነው ለአንድ ታላቅ አላማ ሲሆን ሌሎች የምናቅዳቸውና የምንስራቸው ስራዎች ይህንን ታላቅ አላማ ከዳር ለማድረስ የሚረዱን ናቸው። አሏሁ አዘወጀል እኛ የሰው ልጆች የተፈጠርንበትን ታላቅ አላማ ቁርአን ላይ በማያሻማ መልኩ ገልፆልናል።

በእርግጥ የሰው ልጆችንም ሆነ አጋንትን አልፈጠርኳቸውም እኔን ሊገዙኝ ቢሆን እንጅ።

(ሱረቱል ማኢዳ አንቀፅ 56)


የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ {ክፍል አንድ}

የነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) የቀደሞ ህይወት ፣ የትውልድ ቦታ ፣ የዘር ግንድ ፣ እናትና አባቸው ፣ ውልደታቸው ፣ ጡት የጠቡባቸው ቀናቶች በተመለከተ Read More


የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ {ክፍል ሁለት}

የአያታቸው መሞት ፣ ሥራ ፣ ከኸድጃ(ረ.ዐ) ጋር የነበራቸው ትዳር ፣ በሂራ ዋሻ ውስጥ የሚያደርጉት ልዩ የሆነ አምልኮ(ኢባዳ) በተመለከተ Read More


የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ {ክፍል ሶስት}

የመጨረሻው የአሏህ መልእክተኛ የነብይነት አዋጅ ፣ ሶላት ፣ የስብከት ጅማሮ ፣ አረመኔዎች በነብዩ መሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ያደረጉት ዘመቻ በተመለከተ Read More


የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ {ክፍል አራት}

የቁረይሾች ጥላቻ ፣ ቢላል(ረ.ዐ) ፣ ሶሃቦች ወደ አቢሲኒያ(ኢትዮዺያ) ያደረጉት ስደት ፣ የሐምዛ(ረ.ዐ) ኢስላምን መቀበል በተመለከተ Read More


የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ {ክፍል አምስት}

የኡመር(ረ.ዐ) ኢስላምን መቀበል ፣ የአቡጧሊብ እና የኸድጃ(ረ.ዐ) ህልፈተ ህይወት ፣ በጧኢፍ የተካሄደው ስብከት ፣ እስልምና በያጥሪብ ፣ ሚዕራጅ ፣ ሙስሊሞች ከዑመር(ረ.ዐ) ጋር ወደ መዲና ያደረጉት ስደት Read More


ነብዩ “በእኔ ላይ አንድ ሶለዋት ያወረደ ሰው አሏህ በእሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል” ብለዋል፡፡ (ሙስሊም)

ሶሉ አለ ርሱል


አደም (ዐ.ሰ)

አደም( ) አሏህ የፈጠረው የመጀመሪያው ሰው ብቻ አይደለም የመጀመሪያው ነብይም ነው። አሏህ አደምን ከጭቃ እና ሁን ብሎ እንደፈጠረው ቁርአን Read More

ኑህ (ዐ.ሰ)

ህዝቦቹ ከጠመሙ በኋላ ለእራሱ ህዝቦች አሏህ የላከው የመጀመሪያው መልዕክተኛ ኑህ( ) ነው። ያመልኳቸው የነበሩ ጣኦቶች መልካም ነገር ያመጡልናል ፣ ከመጥፎ Read More

ሑድ (ዐ.ሰ)

የአድ ህዝቦች በደቡባዊ አረብያ ከኦማን የአረቢያ ባህረሰላጤ እስከ የመን ሐድራሙት ደቡባዊ የቀይ ባህር ጫፍ ድረስ ባለው በጣም ሰፊ ሐገር ውስጥ ይኖሩ የነበሩ Read More


ኢብራሂም (ዐ.ሰ)

ነብዩ ኢብራሂም( ) ከአሏህ ነብያቶችና መልዕክተኞች መካከል አንዱ ነው። የትልቅ ስብዕና ባለቤት ሲሆን በሁሉም አጋጣሚና ሁኔታ አሏህን ፈሪም ነበር። አንዳንድ ሰዎች የድንጋይ እና የእንጨት Read More

ሉጥ (ዐ.ሰ)

ነብዩ ሉጥ( ) የተላኩት በሙት ባህር ምዕራባዊ ዳርቻ በኩል ለምትገኝ የሶዶም ከተማ ህዝቦች ነው። ነዋሪዎቿ ሱስ ከሆነባቸው ከብዙ ሃጢያታቸውና ከመጥፎ ምግባራቸው ይቆጠቡ ዘንድ አስተማሩ። Read More

ኢስማኤል (ዐ.ሰ)

ነብዩ ኢብራሂም( ) ከሐጀር እና ከልጃቸው ኢስማኤል ጋር ምግብ ፣ ፍራፍሬ ፣ ዛፍ እና ውሃ ወደሌለበት ያልታረሰ ጠፍ ወደሆነው ሸለቆ ተሰደዱ። ይህ ቦታ አሁን ላይ መካ ተብሎ ይጠራል። Read More


ዩሱፍ (ዐ.ሰ)

ዩሱፍ ወይም ዮወሴፍ( ) የያዕቁብ( ) ልጅ ሲሆኑ አስራ አንድ የአባት ልጅ ወንድሞች ነበሩት። በጣም ጥሩ እና መልከ መልካም ልጅ በመሆኑ የእቁብ( ) Read More

አዩብ (ዐ.ሰ)

ነብዩ አዩብ( ) ለአሏህ ያደረ የታላቅ ስብዕና ባለቤት ናቸው። አሏህ ረጅም እድሜ እና ትልቅ ፀጋን ሰጥቷቸዋል። ብዙ ልጆች ፣ አገልጋዮች ፣ የቀንድ Read More

ኢሳ (ዐ.ሰ)

ነብዩ ኢሳ( ) ተአምራዊ በሆነ ሁኔታ ያለ አባት የተወለደ ነው። ነገርግን ይህ አምላክም የአምላክም ልጅ አላደረገውም። እንዲሁም አደም( ) አባትም እናትም Read More


Share the Post:

Related Posts

መረጃ እና አስፈላጊነቱ

መረጃ ትርጉም ያለው መልዕክት ሆኖ ከአንድ ምንጭ ወደ ተጠቃሚ የሚተላለፍ ነው፡፡ ስለአንድ ነገር መግለፅ የሚያስችለን  ነው፡፡ ይህ መረጃ ከግለሰብ አስተሳሰብ

Read More
ተውባ
Ahmed Yesuf

ተውባ

ተውባ ማለት ሃጢያትን ወይም ወንጀልን ከሰራንና ከአሏህ(ሱ.ወ.ተ) ጋር ያለንን ትስስር አደጋ ላይ ከጣልን ብኻላ ወደ አሏህ በፀፀት መመለስ ማለት ነው።

Read More

Join Our Newsletter

Scroll to Top