ይህን ያውቁ ኖሯል?

ኒወርክ ከተማ ውስጥ የነበረው የአለም ንግድ ማዕከል መንትያ ህንፃ ተቆራርጦ አመድ የሆነው በፈረንጆቹ የቀን አቆጣጠር መስከረም 11/2001G.C ነው። ያኔ አለምን አስደንግጧል። ቀኑ 11 ወሩ 9 ህንፃው የያዘው የወለል ብዛት 110 ነው። ይህን ቁጥር አስታውሱ 11_9_110 አሁን ቅዱስ ቁርአንን ክፈቱና ጁዝዕ 11 ምዕራፍ 9 አንቀፅ 110 ተመልከቱ የዚህ አንቀፅ የአማርኛ ትርጉም: “የገነቡት ግንባታ በልቦቻቸው ውስጥ የንፍቅናና […]

ይህን ያውቁ ኖሯል? Read More »