የወጣቱ ተልዕኮ (Ahmed Yesuf)

ለፈገግታ

በአንድ ወቅት ሴቶች ብቻ ስለትዳር ህወታቸው የሚወያዩበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት መድረክ ላይ “ምን ያህሎቻችሁ ባላችሁን ትወዳላችሁ?” ተበለው ተጠየቁ። ታዲያ ሁሉም ሚስቶች ባሎቻቸውን የሚወዱ መሆኑን ለማሳየት እጃቸውን ከፍ አድርገው አወጡ። ከዛም “ባለችሁን እወድሃለሁ ብላችሁ የነገራችሁት መቼ ነው?” ተብለው ተጠየቁ። አንዳንዳቹ ዛሬ ፣ አንዳንዶቹ ትናንት ፣ አንዳንዶቹ ሊያስታውሱት አልቻሉም ነበር። ከዛም ስልካቸውን አውጥተው ለባሎቻቸው “የእኔ ማር እወድሃለሁ” […]

ለፈገግታ Read More »

የሙስሊሙ ኡማ አንድነት እና የ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ፊትና

ዛሬ ዛሬ ፈትዋ የሚሰጠው በዝቷል። ወንድ ፣ ሴት ፣ ወጣት ፣ አዛውንት ሳሩ ቅጠሉ ሁሉም ፈትዋ ሰጭ ሆኗል። ለ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኡማ ትልቁ ፈተና ፈትዋ ለመስጠት መቻኮል ነው። ይህን ልዩ የሚያደርገው ነገር ቢኖር አራቱ የመዝሐብ ባለቤቶች የኔ ፈትዋ ከቁርአን እና ከሱና ጋር ካልገጠም ተውት ሲሉ ዛሬ ላይ ግን የኔ ፈትዋ ትክክል ነው ብለው የሚሞግቱ

የሙስሊሙ ኡማ አንድነት እና የ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ፊትና Read More »

አይናችሁን ግለጡ

በአለም ዙሪያ ምን እየሆነ እንዳለ ታውቃላችሁ? እስልምና ጫና እየተደረገበት ነው። በአለም ዙሪያ ከክርስቲያኖች ፣ ከአይሁዶች ፣ ከሂንዱዎች ፣ ከአለም ባንክ ፣ ከሬድዮ ፣ ከቴሌቪዥን ፣ ከህትመት ሚድያ ፣ ከጋዜጠኞች ፣ ከፓለቲከኞች ጥቃት እየተፈፀመበት ነው። ጥቃታቸው የሚባራ አይደለም። እንዲሁም ጥቃታቸው ሁሉን አቀፍ ነው። ማህበራዊ ፣ ተቋማዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ነው። ማንኛውንም የአለም ችግር ብትወስድ የመጨረሻ

አይናችሁን ግለጡ Read More »

እኔም እወዳችኋለሁ!

የሒጅራን ጉዞ የተጓዙት በጣም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሁነው ነበር። እናም ጉዟቸውን አጠናቀው ወደ መዲና እየገቡ እያለ የመዲና ህፃን ሴት ልጆች “ከወዳ ሸለቆ ባሻገር ጨረቃዋ በእኛ ላይ ወጣች።” እያሉ እየዘመሩ ተቀበሏቸው። እሷቸውም በእነሱ ፊት ሲያልፉ ልጆቹን “ትወዱኛላችሁ?” ብለው ጠየቋቸው። ልጆቹም ጮህ ብለው “አዎ” ሲሉ መለሱ። እሳቸውም ፈገግ አሉና “እኔም አወዳችኋለሁ”“እኔም እወዳችኋለሁ”“እኔም እወዳችኋለሁ” አሉ ሶስት ጊዜ። ነብዩ

እኔም እወዳችኋለሁ! Read More »

ይህን ያውቁ ኖሯል?

ኒወርክ ከተማ ውስጥ የነበረው የአለም ንግድ ማዕከል መንትያ ህንፃ ተቆራርጦ አመድ የሆነው በፈረንጆቹ የቀን አቆጣጠር መስከረም 11/2001G.C ነው። ያኔ አለምን አስደንግጧል። ቀኑ 11 ወሩ 9 ህንፃው የያዘው የወለል ብዛት 110 ነው። ይህን ቁጥር አስታውሱ 11_9_110 አሁን ቅዱስ ቁርአንን ክፈቱና ጁዝዕ 11 ምዕራፍ 9 አንቀፅ 110 ተመልከቱ የዚህ አንቀፅ የአማርኛ ትርጉም: “የገነቡት ግንባታ በልቦቻቸው ውስጥ የንፍቅናና

ይህን ያውቁ ኖሯል? Read More »

ጀነት

ጀነት ሃያሉ አሏህ ለደጋግ ባሮቹ ያዘጋጀው ዘላለማዊ የደስታ ቤት ነው፡፡ ይህ ዘላለማዊ ደስታ አይን አይቶት ፣ ጆሮ ሰምቶት የማያውቅ ነው፡፡ ነብዩ(ﷺ) ስለ ጀነት ሲናገሩ ‹‹አይን አይቶት ፣ ጆሮ ሰምቶት ፣ የሰው ልጅ ልብ አስቦት የማያውቅ ነገር አሏህ ለባሮቼ አዘጋጅቻለሁ አለ›› ብለዋል፡፡ ይህን ሐዲስ ያስተላለፉት አቡ ኹረይራ የሚከተለውን የቁርአን አያ አያይዘው ጠቀሱ ‹‹ይሰሩት ለነበረው ምንዳ የአይን

ጀነት Read More »

100 ምክሮች ረመዳንን ለመጠቀም

ረመዳን ሲመጣ “እንኳን አላህ ለረመዳን አደረስን” በማለት ምስጋና እናቀርባለን፤ ነገር ግን ፀጋን ሳይጠቀሙና ሳይጠብቁት በአፍ ብቻ ማመስገን አጉል የሆነ ጨዋታና ትልቅ ክስረት ነው። ይህን የተከበረ የረመዳን ወር ሳንጠቀምበት እንዳያመልጠንና እንዳንከስር የሚረዱንን 100 ምክሮች ናቸው። ✿ ኢማናዊ ምክሮች ➊. ይህ ወር ራስህን የምትመረምርበት፣ ሥራህን የምትገመግምበትና ሕይዎትህን የምታስተካክልበት ወር እንዲሆን ተግተህ ተንቀሳቀስ፤ ➋. ከሰሐባዎችና ከደጋግ ሰለፎች በዚህ

100 ምክሮች ረመዳንን ለመጠቀም Read More »

ወጣትነታችንን እንጠቀምበት

ወጣትነት የህይወታችን አፍላ ጊዜ ነው። የልጅነት እድሜ አልፎ በእራሳችን የምንቆምበት ፣ ጥንካሬና ብርታት የምናገኝበት ፣ ደከመኝ ሰለቸኝ የሌለበት ፣ ሁሉነገር አዲስ ፣ ሮጠን የማንደክምበት ፣ ተጫውተን የማንጠግብበት አፍላ ጊዜ

ወጣትነታችንን እንጠቀምበት Read More »

Scroll to Top