የትዳር ህይወት

  • All
  • Uncategorized
  • ሊያንቡት የሚገባ
  • ረመዳን
  • ሴቶች
  • ሶላት
  • ቁርአን
  • ንፅረ ሃይማኖት
  • አስተማሪ ታሪኮች
  • ኢባዳ
  • ኢባዳ (አምልኮተ አሏህ)
  • ከታሪክ ማህደር
  • ወጣቶች
  • የቤተስብ ጉዳይ
  • የትዳር ህይወት
  • የነብያቶች ታሪክ
  • ዱአ እና ዚክር

አግብተሃል ወይስ ለማግባት እየተዘጋጀህ ነው

ልጄ አሁንማ ጎልማሳ ሁነሃል፤ እናት የልጇን እራስ እያሻሸች….ነገ ምግብህን አብሳይ እና ሚስጥርህን ሁሉ የምትጋራህ አዲስ እናት ይኖርሃል። ከዚህ ቡኋላ እኔ አልሆንም። እኔን ከምትወደኝ በላይም ቢሆን አዲሷ እናትህን ውደድ። በእሷ እቅፍ ከመሆንህ በፊት ግን ትንሽ ልምከርህ!

አግብተሃል ወይስ ለማግባት እየተዘጋጀህ ነው Read More »

ትንሽ ምክር ሚስታቸው ነፍሰጡር ለሆነች ባሎች

ለሚስትህ በእርግዝና ጊዜዋ የምታደርግላት ነገር ለእሷም ለሚወለደውም ልጅ አስተዋጽኦ እንዳለው ታውቃለህ? ወንድሜዋ አድምጠኝ! ባሎች ነፍሰጡር ለሆነች ሚስታቸው ትኩረት ሳይሰጡ እና ጊዜያዊ ለውጦችን መሸከም አቅቷቸው ሲያማርሩ አይቻለሁ ሰምቻለሁ!

ትንሽ ምክር ሚስታቸው ነፍሰጡር ለሆነች ባሎች Read More »

ለልጆቻችን ያለብን ሃላፊነቶች

ልጆቻችን ከኻያሉ አሏህ የተሰጡን ጸጋዎች ናቸው። እነዚህን የዓይኖቻችነን ማረፊያዎች ፈጣሪያችን ሲሰጠን ግን ከተወሰኑ ሃላፊነቶችቶችና ግዴታዎች ጋር መሆኑን መዘንጋት የለብንም። ይህ የኢስላም ሃይማኖት ሲሆን ቀና የሆነ ብቸኛ መንገድ ነው

ለልጆቻችን ያለብን ሃላፊነቶች Read More »

ሚስት በባሏ ላይ ያላት ሐቅ

ማንኛውም ባል ለሚስቱ የሚያስፈልጋትን ነገር ሁሉ ሊያማላላት ይገባል። እሷ ሐያእ ይዟት ባትጠይቀው እንኳ እሱ ራሱ አስቦ ለራሱ የሚወደውን ነገር ለእራሱ እንደሚያደርገው ሁሉ ለሚስቱ የሚያስደስታትን መውደድ እና ማድረግ አለበት። አሏህ ላላገባን ትዳር መስርቶ መኖር የሚሻ የትዳር አጋር አሏህ ይስጠን። አሏህ እኛንም በኢማን የታነፅን ፅኑ የቤተሰብ ፍቅር መስርተን መኖር የምንሻ ያድርገን። ያገባችሁ ደግሞ የሚስቶቻችሁን ወይም የባሎቻችሁን ሐቅ

ሚስት በባሏ ላይ ያላት ሐቅ Read More »

ኢስላማዊ ጋብቻና ጥቅሞቹ

እንደሚታወቀው ጋብቻ አሏህ ለኛ ልሰው ልጆች ከሰጠን ኒእማዎች መካከል አንዱ ነው። ትዳር የሰው ልጅ ከመጀመሪያው ሲፈጠር በትዳር የተረጋጋና ደስተኛ ህይወትን ይመራበት ዘንድ አሏህ ያስቀመጠው የስነ-ፍጥረት ህግጋት ሲሆን ኢስላም እያንዳንዱ ግለሰብ ፣ ማህበረሰብ ባጠቃላይ የሰው ልጅ የትዳርን ጥቅም እንዲያገኙ ሁሌም ወደ ትዳር አለም ጥሪ ያደርጋል። ትዳር የህይወታችን ወሳኝ ክፍል እንደመሆኑ በኢስላም ልዩ ስፋራ አለው። የኢማናችን ግማሽ

ኢስላማዊ ጋብቻና ጥቅሞቹ Read More »

ሙስሊሟ እህቴ ለባልሽ ታዛዥ ሁኝ

ሙስሊሟ እህቴ ለባልሽ ታዛዥ ሁኝ

ሙስሊሟ እህቴ ለባልሽ ታዛዥ ሁኝ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። የአሏህ ሰላምና እዝነት በረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ላይ ፣ በቤተሰቦቻቸው ፣ በሶሃቦቻቸው እንዲሁም የሳቸውን ፈለግ እስከ የውመልቂያማ ድረስ በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን። ሴት ልጅ ከእናት አባቷ ቤት ከወጣችበት እለት አንስቶ በባል ቃልኪዳን ውስጥ ትገባለች። ከዚህም ጎንለጎን ባል ለሚስቱ የሚያስፈልጋትን ሁሉ ኢስላም እንዲያሟላላት ሲያዘው፤

ሙስሊሟ እህቴ ለባልሽ ታዛዥ ሁኝ Read More »

ለፈገግታ

በአንድ ወቅት ሴቶች ብቻ ስለትዳር ህወታቸው የሚወያዩበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት መድረክ ላይ “ምን ያህሎቻችሁ ባላችሁን ትወዳላችሁ?” ተበለው ተጠየቁ። ታዲያ ሁሉም ሚስቶች ባሎቻቸውን የሚወዱ መሆኑን ለማሳየት እጃቸውን ከፍ አድርገው አወጡ። ከዛም “ባለችሁን እወድሃለሁ ብላችሁ የነገራችሁት መቼ ነው?” ተብለው ተጠየቁ። አንዳንዳቹ ዛሬ ፣ አንዳንዶቹ ትናንት ፣ አንዳንዶቹ ሊያስታውሱት አልቻሉም ነበር። ከዛም ስልካቸውን አውጥተው ለባሎቻቸው “የእኔ ማር እወድሃለሁ”

ለፈገግታ Read More »

Scroll to Top