አስተማሪ ታሪኮች

  • All
  • Uncategorized
  • ሊያንቡት የሚገባ
  • ረመዳን
  • ሴቶች
  • ሶላት
  • ቁርአን
  • ንፅረ ሃይማኖት
  • አስተማሪ ታሪኮች
  • ኢባዳ
  • ኢባዳ (አምልኮተ አሏህ)
  • ከታሪክ ማህደር
  • ወጣቶች
  • የቤተስብ ጉዳይ
  • የትዳር ህይወት
  • የነብያቶች ታሪክ
  • ዱአ እና ዚክር

አናጢው

አንድ በኮንትራት ተቀጥሮ የሚሰራ፤ በአካቢው የታወቀ የአናጢ ሙያተኛ ነበር። እድሜው እየገፋ በመምጣቱ ጡረታ መውጣት ይፈልጋል። ሆኖም የቤት ግንባታ ስራውን ከዚህ በኋላ እንደሚተው እና ቀሪ ህይወቱን ከቤተሰቦቹ ጋር ማሳለፍ እንደሚፈልግ ለኮንትራት ቀጣሪው ነገረው። ገቢውን ቢያጣም፤ ጡረታ መውጣቱን ፈለገ። አሰሪውም ታታሪ ሰራተኛው ከስራው መውጣቱ የማይቀር እንደሆነ ሲያውቅ

አናጢው Read More »

ሁለቱ በአደን የሚተዳደሩ ሰዎች

ሁለት በአደን እሚተዳደሩ ሰዎች ነበሩ። ሁለቱም ለዘመናት ያህል አብረዉ ይሰሩና አበረው ይኖሩ ነበር። ነገር ግን አንደኛው ከአማኞች ሲሆን ሌላኛው ግን ከእምነት ወጪ ነበር። ከእለታት አንድ ቀን አደን ላይ ዉለዉ አንድ ቦታ ላይ ለዕረፈት ተቀምጠው ጠመንጃቸውን (መሳርያቸዉን) እየወለወሉ(እያጸዱ) እያለ መሳርያዉ ድንገት ይፈነዳና

ሁለቱ በአደን የሚተዳደሩ ሰዎች Read More »

የአይን ብርሃናችን : አስበህ አመስግን

የአይን ብርሃናችን : አስበህ አመስግን

አንድ አይነበሲር ልጅ ከአንድ ህንፃ መወራረጃ ላይ ኮፍያ ይዞ ተቀምጧል፤ ልጁም አይነበሲርነኝ እባካችሁ እርዱኝ የሚል መልዕክት የያዘ ሲሆን ከኮፍያው ያሉት ሳንቲሞች ትንሽ ነበሩ። አንድ ሰው በጎኑ እየተጓዘ እያለ ከኪሱ ሳንቲሞችን አውጥቶ ኮፍያው አስቀመጠለትና ልጁ የያዘውን መልዕክት አንስቶ በመገልበጥ

የአይን ብርሃናችን : አስበህ አመስግን Read More »

የአብዱሏህ ቤተሰብ ታሪክ የስኬት ጎዳና

የአብዱሏህ ቤተሰብ ጠንካራ ሙስሊሞች ሲሆኑ በዚህ ታሪክ ሐዲ የተባለ የዘጠኝ ዓመት ልጅ አላቸው። ሐዲ በትመህርት ቤት የሚሰጡ ፈተናዎችንና አሳይመንቶችን ይፈራና ይጠላ ነበር። ስፖርት መጫወት በክፍል ውስጥ ካለው ውድድርና ተሳትፎ ስኬት የበለጠ ቀላልና ምቹ እንደሆነ ያስባል። ቤተሰቦቹ በዚህ ጉዳይ ላይ ይረዱት ዘንድ እንዲህ ሲል ይጠይቃል:-

የአብዱሏህ ቤተሰብ ታሪክ የስኬት ጎዳና Read More »

እንዴት ያሳፍራል

ሰዎች በተሰበሰቡበት መሃል መጥፎ ነገር መስራት ያሳፍራል፤ ያዋርዳልም። የሰው ቁጥር ሲጨምር እፍረቱ እና ውርደቱ የዛኑ ያህል ይጨምራል። ለምሳሌ አንድ ሰው ከአስር ሰዎች ይልቅ አንድ ሽህ ሰዎች ፊት ስህተቱ ቢገለጥ የበለጠ እፍረት ይሰማዋል። በሐገራችን ውስጥ በሚሰራጭ በአንድ የቴሌቪዝን ጣቢያ ስህተታችን ቢሰራጭ ምን እንደሚሰማን አስቡት። በዚህ አለም ህይወት አሏህን እያመፅን ክብራችነን እና ደረጃችነን ለመጠበቅ እንሞክራለን። በፍርዱ ቀን

እንዴት ያሳፍራል Read More »

ሰባቱ የአለማችን ድንቃድንቆች ምንድን ናቸው?

በአንድ ወቅት አንድ መምህር ተማሪዎች የአለማችን ድንቃድንቅ እንዲዘረዝሩና እና ታሪካቸውን እንዲያብራሩ ይጠይቃቸዋል። “የአለማችን ድንቃድንቆች” ምንም እንኳ አለመስማማት ቢኖርም የሚከተሉት ግን አብላጫ ድምፅ አግኝተዋል። 1 የግብፅ ፒራሚዶች 2 ታጅመሃል 3 ታላቁ ቦይ ካንየን 4 የፓናማ ቦይ 5 የአንፒየር ስቴት ህንፃ 6 ፔተር ባሳሊካ 7 የቻይና ትልቁ ግንብ መምህሩ የተማሪዎቹን የክፍል ስራ እየሰበሰበ እያለ አንድ ተማሪ ግን

ሰባቱ የአለማችን ድንቃድንቆች ምንድን ናቸው? Read More »

አስተንትን (ምድር)

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።   በወጣቱ ተልዕኮ(አህመድ የሱፍ) አሏህ(ሱ.ወ.ተ) ሲፈጥረኝ ሰፋ አድርጎ ነው። እንደኔ የሰውን ልጅ የቻለ የታገሰ ማን አለ? ወንጀለኛ ሲዘልብኝ ይውላል። ሃጢያተኛ ሲቅበጠበጥ ያመሻል። በደለኛ ያለ ፍርሃት በእኔ ላይ ያሻውን ይሰራል። ግፈኛ ከአሏህ ፍራቸ የተራቆተ ሲሆን በግፈኝነቱ ተዝናንቶ ፣ በአምባገነንነቱ ደልቶት ይኖራል። ሁሉን እየተመለከትኩ በትዝብት ዐይን ነገሮችን ሁሉ

አስተንትን (ምድር) Read More »

Scroll to Top