ነብዩ ሙሳ
ነብዩ ሙሳ( ) “ከቁርጥ ውሳኔ መልዕክተኞች” አንዱ ሲሆኑ ከሊሙሏህ (አሏህ ያናገራቸው) ተብለውም ይታወቃሉ። ሃያሉ አሏህ በሲና ተራራ አናግሯቸዋልና።
ነብዩ ሙሳ( ) “ከቁርጥ ውሳኔ መልዕክተኞች” አንዱ ሲሆኑ ከሊሙሏህ (አሏህ ያናገራቸው) ተብለውም ይታወቃሉ። ሃያሉ አሏህ በሲና ተራራ አናግሯቸዋልና።
ነብዩ ሉጥ( ) የተላኩት በሙት ባህር ምዕራባዊ ዳርቻ በኩል ለምትገኝ የሶዶም ከተማ ህዝቦች ነው። ነዋሪዎቿ ሱስ ከሆነባቸው ከብዙ ሃጢያታቸውና ከመጥፎ ምግባራቸው ይቆጠቡ ዘንድ አስተማሩ። ከእነሱ በፊት የነበሩ ሌሎች ህዝቦች ፈፅመውት የማያውቁትን ነውረኛ
ነብዩ ኢብራሂም( ) ከሐጀር እና ከልጃቸው ኢስማኤል ጋር ምግብ ፣ ፍራፍሬ ፣ ዛፍ እና ውሃ ወደሌለበት ያልታረሰ ጠፍ ወደሆነው ሸለቆ ተሰደዱ። ይህ ቦታ አሁን ላይ መካ ተብሎ ይጠራል። እዚህ ቦታ ላይ ነብዩ ኢብራሂም ትንሽየ ምግብና ውሃ ሰጥቷቸው ትቷቸው ሄደ።
ነብዩ ኢሳ( ) ተአምራዊ በሆነ ሁኔታ ያለ አባት የተወለደ ነው። ነገርግን ይህ አምላክም የአምላክም ልጅ አላደረገውም። እንዲሁም አደም( ) አባትም እናትም አልነበረውም። ቁርአን የሁለቱንም ተአምራዊ አፈጣጠር በሚከተለው አንቀፅ እንዲህ ይገልፀዋል።
ነብዩ ኢብራሂም( ) ከአሏህ ነብያቶችና መልዕክተኞች መካከል አንዱ ነው። የትልቅ ስብዕና ባለቤት ሲሆን በሁሉም አጋጣሚና ሁኔታ አሏህን ፈሪም ነበር። አንዳንድ ሰዎች የድንጋይ እና የእንጨት ጣኦቶችን ፣ ሌሎቹ ፈለኮችን ፣ ከዋክብትመን ፣ ፀሐይ እና ጨረቃን ሌሎች ደግሞ ንጉሳቸውን እና ገዥዎቻቸውን ያመልኩ ነበር።
የአድ ህዝቦች በደቡባዊ አረብያ ከኦማን የአረቢያ ባህረሰላጤ እስከ የመን ሐድራሙት ደቡባዊ የቀይ ባህር ጫፍ ድረስ ባለው በጣም ሰፊ ሐገር ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ዝቦች ናቸው። ጡንቻቸው የፈረጠመ እና ድንቅ የግንባታ ጥበብ የነበራቸው ሰዎች ናቸው። በሃብታቸው እና በሃይላቸው የተመኩ
ነብዩ አዩብ( ) ለአሏህ ያደረ የታላቅ ስብዕና ባለቤት ናቸው። አሏህ ረጅም እድሜ እና ትልቅ ፀጋን ሰጥቷቸዋል። ብዙ ልጆች ፣ አገልጋዮች ፣ የቀንድ ከብት እና የእርሻ ማሳዎች ነበሯቸው። በጣም ደግና ለጋስ ነበሩ። ገንዘባቸውን ያወጡት
አደም( ﷺ ) አሏህ የፈጠረው የመጀመሪያው ሰው ብቻ አይደለም የመጀመሪያው ነብይም ነው። አሏህ አደምን ከጭቃ እና ሁን ብሎ እንደፈጠረው ቁርአን ያስረዳል። አደምን እንደሚፈጥር አሏህ ለመልአክቶች በነገራቸው ጊዜ መጥፎ ነገር የሚሰራ ፍጡር ለምን እንደሚፈጥር ጠየቁ።