Ahmed Yesuf

This is Ahmed Yesuf, a Sociology graduate who currently works in the culture and tourism office. Writing, reading, and blogging are not just my interests and hobbies, they are my passions. I am proud to have authored 25 Islamic booklets and translated an encyclopedia of Islam specifically for Muslim youth through my educational website. As a dedicated writer and advocate for education, my goal is to continue sharing knowledge, sparking conversations, and making a positive impact in the literary world and beyond.

በረካ ማናት 2

ኸድጇ(ረ.ዐ) በረካን እየተመለከተች በረካ ሆይ! ለሙሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) ስትይ ወጣትነትሽን መስዋዕት አደረግሽ አሁን ደግሞ እሱ ሊክስሽ ይወዳል። ለሱም ለኔም ስትይ እርጅና ሳይጫጫንሽ አግቢ ትላታለች። በረካም ማንነው የማገባው እመቤቴ? ስትል ትጠይቃታለች።

በረካ ማናት 2 Read More »

በረካ ማናት 1

ክፍል አንድ በባሪያ ንግድ ወቅት ያች ወጣት ኢትዮዺያዊት ሴት በረካ እንዴት መካ ውስጥ ለሽያጭ እንደበቃች ባይታወቅም እንዲሁም የዘርሃረጓ፤ እናቷ ማን እንደሆነች ፣ አባቷ ማንእንደሆነ ወይም ቅድመአያቶቿ ማን እንደሆኑ ባይታወቅም እሷን መሰል ወጣት ወንዶችና ሴቶች አረቦችም ሆኑ አረብ ያልሆኑ ነገርግን ተይዘው ወደ ባሪያ ገበያ ለሽያጭ የበቁ በርካቶች ነበሩ። በመጥፎ የባሪያ ገዥዎች እጅ የወደቀ ባሪያ መጥፎ እድል

በረካ ማናት 1 Read More »

የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ 5

ክፍል አምስት የኡመር ኢብን አል-ኽጧብ (ረ.ዐ) ኢስላምን መቀበል ኡመር (ረ.ዐ) ኢስላምን የተቀበለው ሐምዛ (ረ.ዐ) ኢስላምን ከተቀበለ ከሶስት ቀን መሳሪያ ታጥቆ በከረረ መልኩ ስራውን ከቤቱ ጀመረ። እህቱ ፋጢማ ቢንት ኸጧብ እና ሰኢድ ኢስላምን ተቀብለው ስለ ነበር ወደ ቤታቸው ሄደና ኸባብ ከቁርአን ያስተማራችሁ የት አለ አለና ሁለታቸውንም መታቸው። ግንባራቸውም መድማት ጀመረ፤ እህቱም በመገረም እስልምናን ተቀብለናል የፈለከውን ነገር

የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ 5 Read More »

የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ 4

ክፍል አራት ነብዩ ሙሐመድ በብሔራዊ በአላት የሰጧቸው ትምህርቶች የአከዝ ፣ የቢጅኒህ እና የዚልማህዝ ባአሎች በአረቢያ ውስጥ በጣም የታወቁ በአላት ሲሆኑ ራቅ ካለ ቦታ ያሉ ሰዎች ሳይቀሩ በነዚህ ባአላት ይገኛሉ። ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በነዚህ ባአላት ይገኙና መለኮታዊ ወደ ሆነው የሰው ልጆች የተፈጥሮ ሃይማኖትና ወደ አሏህ አንድነት ሰዎችን ይጣራሉ። እንደዚህ አይነቱ የስብሰባ ንግግረቸው ቅን የሆኑ ትንሽ የሙስሊሞች

የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ 4 Read More »

የነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ታሪክ

ነብዩ ሙሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) 40 ዓመት በሞላቸው ጊዜ በ5ኛው ረቢዑል አወል የመላዕኮች አለቃ የሆነው ሩሁል አሚን ጅብሪል(ዐ.ሰ) ረሱልን(ሰ.ዐ.ወ) የአሏህ የመጨረሻው ነብይ አድርጐ ሊያውጅ ከመለኮታዊ ትዕዛዝ ጋር ወደ ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) መጣ። በዚያን ጊዜ ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) በሂራ ዋሻ ውስጥ ዱአ እያደረጉ ነበር። ጅብሪልም እንዲህ አለ:

የነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ታሪክ Read More »

የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ 2

ክፍል ሁለት የአያታቸው ሞት አያታቸው አብዱል ሙጦሊብ ሲሆኑ የሞቱት ነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የስምንት አመት እድሜ ልጅ እያሉ ነው። አያታቸው በጣም የተከበሩ የመካ መሪ እና የካዕባ ጠንካራ ጠባቂዎች ናቸው። እሳቸውም የሞቱት በ84 አመታቸው ሲሆን አያታቸው ለነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) በጣም ተወዳጅና ብቸኛው የአብዱሏህና የአሚና ልጅ መልከ መልካም የሙትልጅ ስለነበሩ በጣም ጥልቅ ፍቅር ነበራቸው። የአቡጧሊብ ደጋፊነት አቡጧሊብ በጣም ተወዳጅ

የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ 2 Read More »

የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ 1

ነብዩ ሙሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) የተወለዱት የመጀመሪያው ሰው አደም(ዐ.ሰ) የመጀመሪያውን የአምልኮት ቤት የቆመባት የጥንት የሰው ልጅ መኖሪያ ከሆነችው መካ ከተማ ነው። የሙስሊሞች የስልጣኔ መፍለቂያ ፣ የአለም የከተሞች እናት የሆኑት መካ ፣ መዲና ጅዳ የሚገኙት በዚሁ ክልል ውስጥ ነው።

የነብዩ ሙሐመድ ታሪክ 1 Read More »

የአብዱሏህ ቤተሰብ ታሪክ የስኬት ጎዳና

የአብዱሏህ ቤተሰብ ጠንካራ ሙስሊሞች ሲሆኑ በዚህ ታሪክ ሐዲ የተባለ የዘጠኝ ዓመት ልጅ አላቸው። ሐዲ በትመህርት ቤት የሚሰጡ ፈተናዎችንና አሳይመንቶችን ይፈራና ይጠላ ነበር። ስፖርት መጫወት በክፍል ውስጥ ካለው ውድድርና ተሳትፎ ስኬት የበለጠ ቀላልና ምቹ እንደሆነ ያስባል። ቤተሰቦቹ በዚህ ጉዳይ ላይ ይረዱት ዘንድ እንዲህ ሲል ይጠይቃል:-

የአብዱሏህ ቤተሰብ ታሪክ የስኬት ጎዳና Read More »

ማን እንደ እናት

እናት የዛሬ ማንነታችን ስትሆን በመልካም ስብዕና ኮትኩታ ፣ ከመጥፎ ነገር ከልክላ አሳድጋናለች። የወደፊት ግባችን ምን መሆን እንዳለበት ሁሌም ትጨነቃለች ፣ ታልማለች። እሷ ሳትበላ እኛን ታጐርሳለች፤ የራሷን ስሜት ገድባ የኛን ታሟላለች። ስናለቅስ ልቧ በፍርሃት ፣ በጭንቀትና በትካዜ ይዋጣል። እሩቅ ቦታ ስንሄድ ሃሳቧ ሁሉ ጥቅልል ብሎ ስለኛ ደህነነት

ማን እንደ እናት Read More »

Scroll to Top